የመሰረተ ኢትዮጵያ ቅድመ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት ለሶስት ዓመት ሲያስተምራቸዉ የቆዩ 121 የደረጃ ሁለት ተማሪዎችን በዛሬዉ ዕለት ማለትም በዕለተ እሁድ በ21/10/2018ዓ.ም በደማቅ ሁኔታ አስመረቀ፡፡ በምረቃ ስነስርዓቱ ላይ የት/ቤቱ ርዕሰ መ/ር አቶ አብዮት ወዳጄነህ ለተመራቂዎች እና ለወላጆች የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክትና በቀጣይ ከህጻናቶቹ ሁለንተናዊ እድገት አንጻር ለወለካጆች መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡በተጨማሪም የወረዳ 05 ትምህርት ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ ገለቱ ጥዮሼ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡






.