በቀን 20/6/2018 ዓ.ም በመሰረተ ኢትዮጵያ ቅ/አ/ደ/ት/ቤት ለ130ኛ ጊዜ የሚከብረውን የጥቁር ሕዝቦች የኩራት ምንጭ ለሆነው የአድዋ ድል መታሰቢያ በዓል በደማቅ ሁኔታ ተክብሮ ውሏል።ክብር ይህን ታሪካዊ የነፃነት ቀን ላስረከቡን ጀግኖቻችን !