የመሰረተ ኢትዮጵያ ቅድመ አንደኛ፤አንደኛ እና መካ/ደ/ት/ቤት በዛሬዉ ዕለት ማለትም ሀምሌ 11/2017ዓ.ም የቅድመ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት የG†1 ህንጻ እና የመጸዳጃ ቤት ግንባታ ምረቃ የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶ/ር አዲሱ ሻንቆ እና የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ትምህርት ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ ሰማህኝ አስታጥቄ እና ከአዲስ አበባ ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም የወረዳዉ ዋና ስራ አስፈጻሚ እና ሌሎች የወረዳዉ አመራሮች በተገኙበት በደማቅ ሁኔታ ተመርቋል፡፡ ከምረቃዉ ስነስርዓት ቦኋላ በዕለቱ የተገኙ መ/ራን፤የአ/ሰራተኞች ፤ተማሪዎች እና ወላጆች የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሀ ግብር እና ማስስፖርት ተካሂዷል፡፡





.